Thursday, November 24, 2011

አስደናቂው የ666 ዓርማ

ታዲዎስ ግርማ የቅድስት ስላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ  ባችለር ድግሪ ተመራቂ እና በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ የመልቲካልቸራል 2ኛ ዓመት ማስተርስ ተማሪ ሲሆን ስለ ‹‹አስደናቂው የ666 ዓርማ›› የፃፈውን ከእንቁ መፅኄጽ ላይ እንድታነቡት አቅርበንላችዋል::

ከፅሁፉ ተወሰደ.....
.......በዚህው በስደተኛ ካምፕ ውስጥ ሰውነቱን እያሻሸ እና በሰውነቱ እየገለጠ  የ666ን ተአምር የሚያሳየው ዮሴፍ የማነ ብርሀን ይባላል፡፡ የተወለደው በኤርትራ ሲሆን ለ41 ዓመታት የ666 መንፈስ አባል የነበረ ነው፡፡ ገና በእናቱ ማህጸን እያለ ርኩስ መንፈስ እንደተጸናወተው የሚናገረው ዮሴፍ ምግቡም እሳት እና አመድ ነበር፡፡ የግብረሰዶምን ምግባር በምስራቅ አፍሪካ አስፋፍቷል፡፡ ኤልዛቤል የምትባል መንፈስ እንደተቆራኝችው እና በዓለም ላይ አለች የተባለች ቆንጆ ብትመጣ ለዮሴፍ ሴት ሆና አትታየውም ፤ ሊነካትም አይፈልግም፡፡ እርሱ ዝሙት የሚፈፅመው ከ……………                            
click read more to continue



2 comments:

  1. Here is the video
    http://www.youtube.com/watch?v=jY8OC1ZqbWE&feature=digest_mon

    ReplyDelete